ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ አለምአቀፍ ካውንስል 

Citizens for Social Justice International Council 


ውድ የአገር ልጅ፣

አገር ወደፊት ልትራመድ የምትችለው ከትናንትናው በተማሩ፣ የዛሬውን በተረዱና ለነገው መልካም ራእይ ባላቸው አስተዋይ ልጆቿ ነው። ዜግነትን መሰረት ያደረገ ዲሞክራሲያዊ ስርአት በአገራችን እውን ሊሆን የሚችለው አስተዋይ የኢትዮጵያ ልጆች ከመቸውም በበለጠ ሁኔታ ተሳትፎ ማድረግ ሲችሉ ብቻ ነው። ስለሆነም፣ ከዳር ቆመው አይመልከቱ፤ ይሳተፉ! ዜግነትን ያማከለ ፍትሀዊ ስርአት ይመሰረት ዘንድ የበኩለዎን ድርሻ ይወጡ፤ አሻራዎን ያሳርፉ!

ለሚያደርጉት አስተዋጽኦ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን!!

Warning: browser cookies disabled. Please enable them to use this website.

Donation

* Mandatory fields
*Email
Name
Phone No
*Amount ($USD)
 Donaton For
Comment

ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ አለምአቀፍ ካውንስል በዪናይትድ ስቴትስ ቨርጂኒያ ግዛት ውስጥ የተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነው።

Citizens for Social Justice International Council (CSJIC) is a not-for-profit organization incorporated in the state of Virginia, USA.

Powered by Wild Apricot Membership Software